Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

35 በእግዚአብሔር እርዳታ ሊያዋርዳቸው ፈልጐ በነበሩት ሰዎች ተዋረደ። የክብር ልብሱን አውጥቶ ጥሎ እንዳመለጠ ባርያ ወደ ሜዳ ሸሸ። ብቻውን ተጥሎ እንደ ምንም ብሎ ወደ አንጾኪያ ደረሰ፤ ጦር ሠራዊቱም ተደመሰሰ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:35
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች