ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 ሁሉን የሚችል አምላክ ረዳታቸው ሆኖ ከዘጠኝ ሺህ በላይ ጠላቶች ገደሉ፤ የኒቃኖርን ወታደሮች አብዛኖቹን አቆሰሉ፥ ቆራረጡዋቸው፥ ሁሉንም አባረሪቸው። ምዕራፉን ተመልከት |