ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በባቢሎን አገር በገላትያ ሰዎች ላይ በተደረገው ጦርነት ላይ ተካፋዮች የነበሩ ሰዎች ቁጥራቸው በአራት ሺህ መቄዶያናውያን ሌላ ስምንት ሺህ አይሁዳውያን ነበሩ፤ የመቄዶንያ ሰዎች ጦር ወደ ኋላ ባለ ጊዜ ስምንቱ ሺህ አይሁዳውያን መቶ ሃያ ሺህ ጠላቶች ደምስሰዋል፤ ይህንን ማድረግ የቻሉት ከእግዚአብሐር በተደረገላቸው እርዳታ ነው፤ ብዙ ምርኮም አግኝተዋል”። ምዕራፉን ተመልከት |