ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 እርሱ ግን ድምፁን ከፍ አድርጐ ተናገረ፥ “ጨካኝ አውሬዎች ከዚህ ከአሁኑ ሕይወት ትገላግሉን ይሆናል፤ የዓለም ጌታ ግን ስለ ሕጎቹ በመሞታችን ለዘለዓለም እንኖር ዘንድ ያስነሣናል”። ምዕራፉን ተመልከት |