ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በሙሉ ከቆራረጡት በኋላ ገና በሕይወቱ እያለ በብረት መጣድ ላይ አድርገው አንዲጠብሱት አዘዘ፤ ከጋለው ብረት ምጣድ ላይ ጭሱ ሲወጣ ሳለ ወንድሞቹና እናቱ ያለ ፍርሃት ለመሞት ይመካከሩ ነበር፤ እንዲህም ይሉ ነበር፤ ምዕራፉን ተመልከት |