ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ስለዚህ ወደ ልጇ ጐንበስ አለችና በንጉሡ እያላገጠች በአባቶዋ ቋንቋ እንዲህ ስትል ተናገረች፤ “ልጄ ሆይ ዘጠኝ ወር በማሕፀኔ ለተሸከምሁህ ራራልኝ፤ ሦስት ዓመት አጠባሁህ፤ አሁን እስካለህበት ዕድሜ ድረስ እየመገብሁ አሳደግሁህ፤ ምንም ሳይጐድልህ ለዚህ አደረስኩህ። ምዕራፉን ተመልከት |