ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እጅግ የምታስደንቅና ትውስታዋ የማይጠፋው እናትየዋ ናት፤ እርሷ ሰባቱም ልጆችዋ በአንድ ቀን ሲሞቱ እያየች ጸጥ ብላ ታገሰች፤ ምክንያቱም ተስፋዋን በእግዚአብሔር ላይ ጥላ ስለ ነበር ነው። ምዕራፉን ተመልከት |