ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እርሱ ግን ንጉሡን ትኩር ብሎ እያየ እንዲህ አለ፥ “አንተ ምንም ሟች፥ በስባሽ ብትሆን ሥልጣን አለህ፤ የፈለግኸውንም ማድረግ ትችላለህ፤ ግን ዘራችን በእግዚአብሔር የሚጣል አይምሰልህ። ምዕራፉን ተመልከት |