ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:14 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 እርሱ ሊሞት ሲል እንዲህ አለ፥ “እግዚአብሔር በሰጠን ተስፋ መሠረት በእርሱ ከሞት የምነነሣ መሆናችንን በመጠባበቅ በሰው እጅ መሞት የተሻለ ነው፤ አንተ ግን ከሞት በሕይወት አትነሣም”። ምዕራፉን ተመልከት |