ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 6:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ይህን መጽሐፍ የሚያነቡ ሰዎች በእነዚህ መከራዎች ምክንያት ተስፋ እንዳይቆርጡ አደራ እላለሁ፤ ይህ ስደት ለሕዝባችን ተግሣጽ፤ ትምህርት እንጂ ጥፋት አለመሆኑን እንዲገነዘቡ እለምናለሁ። ምዕራፉን ተመልከት |