ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ይሁዳ መቃቢስ ግን ከዘጠኝ ሌሎች ሰዎች ጋር ሆኖ ወደ በረሃ ገባ፤ እርሱና ጓደኞቹ እንዳይረክሱ በማለት ሣር እየበሉ እንደ አራዊት በበረሃ ይኖሩ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |