ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በጋሪዝም ተራራ አንድሮኒቆስን የበላይ አደረገው፤ ከዚህም በላይ በክፋቱ ከሁሉም የባሰውን በሀገሩ ሰዎች ላይ ጨካኝ የሆነውን መነላዎስን ሾሞ እዚያ ተወው። ምዕራፉን ተመልከት |