ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 አንጥዮኩስ በትዕቢት ሐሳብ ተወጠረ፤ ለጥቂት ጊዜ ልዑል ጌታ በሕዝቡ ኃጢአት ምክንያት እንደተቆጣና ቅዱስ ቦታ ሲደፈርም ዝም ብሎ እንዳየ አልተገነዘበም። ምዕራፉን ተመልከት |