ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ጅምናሲዩም እና የወጣት ማእከል ቦታ ለመሥራትና የኢየሩሳሌም አንጾኪያውያን ለመመዝገብ ሥልጣን የሰጠው እንደሆነ አንድ መቶ ሃምሳ መክሊት በተጨማሪ እንደሚሰጠውም ቃል ገባለት፤ ምዕራፉን ተመልከት |