ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:50 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)50 መነላዎስ ግን በባለሥልጣኖች ገንዘብ ወዳድነት ምክንያት በክፋቱ እየገፋ ሄዶ ተሾመ፤ ሥልጣን አገኘ፤ ለሀገሩ ሰዎችም ትልቅ ጠላት ሆነ። ምዕራፉን ተመልከት |