ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 4:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 መነላዎስ ወደ ንጉሡ ቀርቦ እንደ ባለ ሥልጣን እራሱን ከፍ ከፍ በማድረግ ተናግሮ የሊቀ ካህንነት ሹመት እንዲሰጠው አደረገ፤ ከኢያስን አብልጦም ሦስት መቶ የብር መክሊት ሰጠው። ምዕራፉን ተመልከት |