ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 አጶሎንዮስ ለመነጋገር ወደ ንጉሡ በገባ ጊዜ ስለዚህ ሀብት ጉዳይ የተነጋገረውን ገለጸለት፤ ንጉሡ ጠቅላይ አስተዳዳሪውን ሄልዮድሮስን መርጦ ይህንን ሀብት እንዲያመጣ በማዘዝ ላከው። ምዕራፉን ተመልከት |