ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)4 ነገር ግን ከቢልጋ ነገድ የሆነው፥ የቤተ መቅደሱ አስተዳዳሪ ሆኖ የተሾመው ሰምዖን የተባለ ሰው ስለ ከተማይቱ ሕግ ጉዳይ ከሊቀ ካህናቱ ጋር ሳይስማማ ቀረ። ምዕራፉን ተመልከት |