ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ሄልዮድሮስ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ካረቀበና ሕይወቱን ላተረፈለት አምላክ ብዙ ስእለት ካደረገ በኋላ ኦንያን በወዳጅነትና በፍቅር ተሰናብቶ ከነሠራዊቱ ወደ ንጉሡ ተመለሰ። ምዕራፉን ተመልከት |