Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ሄልዮድሮስ ከወታደሮቹ ጋር ሆኖ ግምጃ ቤቱ አጠገብ ነበር። በዚያን ሰዓት የመናፍስትና የኃያላት ሁሉ ጌታ ታየና ሄልዮዶሮስን ለማጀብ ወደዚያ የመጡትና የደፈሩት ሰዎች ሁሉ በአምላክ ኃይል ተመቱ፤ ኃይላቸውና ብርታታቸውም ጠፋ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 3:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች