ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 2:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር እነዚህን ዕቃዎች ገልጾ ያሳያል፤ በሙሴ ጊዜና ሰሎሞን ቤተ መቅደሱ በክብር እንደቀደስ በጸለየ ጊዜ እንደታየው ዓይነት የእግዚአብሔር ክብርም ከደመናው ጋር ይታያል”። ምዕራፉን ተመልከት |