ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 2:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ኤርምያስ ይህን በሰማ ጊዜ ገሠጻቸው፤ እንዲህም አላቸው፤ “እግዚአብሔር ሕዝቡን እስኪሰበስብና ምሕረቱን እስኪያሳያቸው ድረስ ይህ ቦታ ሥውር ሆኖ ይቆያል። ምዕራፉን ተመልከት |