ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 2:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)32 አሁን እንግዲህ እስካሁን ከተባለው ይበልጥ ምንም ሳንጨምር ታሪኩን እንጀምራለን፤ ምንያቱም መቅድሙን አስፍቶ ማብራራት ፋይዳ የሌለው ከመሆኑም በላይ ታሪኩን እራሱን ያሳጥረዋል። ምዕራፉን ተመልከት |