ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 15:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 በጦርና በጋሻ ብቻ ሳይሆን ያስታጠቃቸው እያንዳንዳቸውን በመልካም ምክሩም አበረታታቸውና አንድ የታመነ ሕልም እንዲያውም እውነተኛ ራእይ ማየቱን አውርቶላቸው ሁሉንም አስደሰታቸው። ምዕራፉን ተመልከት |