ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ይህን ተናግሮ ሄደ፤ ካህናት ግን እጆቻቸውን ወደ ሰማይ ዘርግተው ዘወትር ስለ ሕዝባቸው የተዋጋውን አምላክ እንዲህ ሲሉ ለመኑት፥ ምዕራፉን ተመልከት |