ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ስለዚህ በቀረቡት ሐሳቦች ላይ ብዙ ውይይት ከተደረገ በኋላ የጦር መሪው ለወታደሮቹ አስታወቀ፤ በጉዳዩ ስለተስማሙ ውሉን ለመቀበል እሺ ማለታቸውን ገለጹ። ምዕራፉን ተመልከት |