ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 14:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ይሁዳን እንዲያጠፋና ከእርሱ ጋር ያሉትን እንዲበታትን አለቂሞስንም የታላቁ ቤተ መቅደስ ሊቀ ካህናት አድርጐ እንዲሾመው አዘዘ። ምዕራፉን ተመልከት |