ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 13:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ሁሉም ሳያቋርጡ ሦስት ቀን ተደፍተው በዕንባና በደም ወደ እግዚአብሔር ከጸለዩ በኋላ ይሁዳ ሰዎቹ በእርሱ አጠገብ እንዲሆኑ መከራቸው፤ አበረታች ቃላትን ሰነዘረ። ምዕራፉን ተመልከት |