ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:39 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 በማግስቱ ይሁዳና የእርሱ ሰዎች በጦርነት የሞቱትን ሰዎች በጊዜው አስክሬናቸውን ለማንሣትና ከዘመዶቻቸው ጋር በአባቶቻቸው መቃብር ለመቅበር መጡ። ምዕራፉን ተመልከት |