ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 12:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 የይሁዳ መቃቢስ ጦር መሪዎች ያስጦስና ሱሊ ጳጥሮስ ሄደው ከዐሥር ሺህ በላይ የሆኑትን ጢሞቴዎስ በምሽጉ ውስጥ ትቶአቸው የነበሩትን ሰዎች አጠፍዋቸው (ደመሰሱዋቸው)። ምዕራፉን ተመልከት |