ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ነገር ግን ለንጉሡ አቀርባቸዋለሁ ስላላቸው ነገሮች ከመረመራቸው በኋላ በቶሎ ወደ እኛ ሰው ላኩና እኛ ወደ አንጾኪያ ከመሄዳችን በፊት ለእናንተ በሚጠቅማችሁ ዓይነት ነገሮቹን ለንጉሡ እንድንገልጽለት ይሁን። ምዕራፉን ተመልከት |