ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:34 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)34 ሮማውያንም በበኩላቸው ለአይሁዳውያን እንዲህ የሚል ደብዳቤ ጽፈዋል። “ኩዋንቶስ መማዮስ፥ ቲቶ ማንሊዮስ፥ ማኒዮስ ሰርጅዮስ፥ ሮማውያን መልእክተኞች ለአይሁድ ሕዝብ ሰላምታ ያቀርባሉ፤ ምዕራፉን ተመልከት |