ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ስለዚህ ይህ ሕዝብም ከችግር ነጻ እንዲሆን በመመኘት ቤተ መቅደሳቸው እንዲመለስላቸውና በአባቶቻቸው ልማድ መሠረት ዜጐች ሆነው እንዲኖሩ ወስነናል። ምዕራፉን ተመልከት |