ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 11:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 እንደ አንበሶች ዘልለው ወደ ጠላት መሀል ገቡና ዐሥራ አንድ ሺህ እግረኛ ጦረኞችና አንድ ሺህ ስድስት መቶ ፈረሰኞችን ወግተው ጣሉ፤ የጠላት ጦር እንዲሸሽ አደረጉ። ምዕራፉን ተመልከት |