ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 ስምንቱን ቀን ልክ እንደ ዳስ በዓል በደስታ አከበሩ፤ ከጥቂት ጊዜ በፊት ይህን በዓል ያከበሩት እንደ ዱር አራዊት በተራራና በዋሻዎች ውስጥ ሆነው እንደ ነበር አስታወሱ። ምዕራፉን ተመልከት |