ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:29 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)29 ጦርነቱ እጅግ በተጋጋለም ጊዜ የወርቅ ልጓም ባላቸው ፈረሶች ላይ የተቀመጡ አይሁዳውያንን የሚመሩ አምስት መልከ መልካም ሰዎች ከሰማይ ለጠላቶች ታዩ። ምዕራፉን ተመልከት |