ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 10:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በዚህ ጉዳይ የንጉሡ ወዳጆች በኔውጳጥሮስ ላይ ከሰውት ፊሎመትሮስ አደራ የሰጠውን ቆጵሮስን ስለተወና ወደ አንጥዮኩስ ኤጲፋኔስጐን ስለዞረ የዘወትር ከሐዳ ተብሎ ተጠራ። በሠራውም ክብሩን ጠብቆ ስላልተገኘ መርዝ ጠጥቶ ሞተ። ጐርጊያስ እና የአዱማያውያን የመከለከያ ግንብ ምዕራፉን ተመልከት |