ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 1:33 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ነገሩ በታወቀ ጊዜና ተማርከው የተወሰዱ ካህናት እሳት በደበቁበት ቦታ ነህምያና ጓደኞቹ መሥዋዕት የተቀደሱበት ውሃ መገኘቱን ለፋርስ ንጉሥ በነገሩት ጊዜ፤ ምዕራፉን ተመልከት |