ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 1:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 እሳቱ መሥዋዕቱን በሚያቃጥልበት ጊዜ ካህናት ይጸልዩ ነበር፤ ከካህናቱ ጋር እዚያ የነበሩት ሁሉ፥ ዮናታን እያቀነቀነ፥ ሎሎቹ ከነህምያ ጋር ሆነው እየመለሱ ይዘምሩ ነበር። ምዕራፉን ተመልከት |