ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 1:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ብዙ ዓመታት ካለፉ በኋላ እግዚአብሔር በፈቀደ ጊዜ ነህምያ በፋርስ ንጉሥ ተልኮ እነዚያ እሳቱን ደብቀውት የነበሩ ካህናት የልጅ ልጆቻቸው እንዲፈልጉት አዘዛቸው፤ ግን ያገኙት እሳት ሳይሆን የረጋ ውሃ መሆኑን ተናገሩ፤ እሱም ለምርመራ ቀድተው እንዲያመጡ አዘዛቸው። ምዕራፉን ተመልከት |