ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 1:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ምክንያቱም አባቶቻችን ተማርከው ወደ ፋርስ በተወሰዱ ጊዜ በዚያን ጊዜ የነበሩ እግዚአብሔርን የሚፈሩ ካህናት ከመሠዊያው እሳት ወስደው ውሃ በሌለበት ደረቅ ጉድጓድ በሚመስለው ቀዳዳ ውስጥ በስውር ደበቁት፤ ማንም ሳያውቀው እዚያ እንዲቀመጥ አደረጉት። ምዕራፉን ተመልከት |