2 ቆሮንቶስ 9:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 በቃላት ሊገለጥ ስለማይቻል ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 በሰው ቃል ሊነገር ስለማይቻለው ስጦታው እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ስለማትመረመርና ባላሰቡአት ጊዜ ስለምትመጣው ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። ምዕራፉን ተመልከት |