2 ቆሮንቶስ 10:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “የሚመካ በጌታ ይመካ፤” ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ነገር ግን፣ “የሚመካ በጌታ ይመካ”፤ ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ነገር ግን “የሚመካ በጌታ ይመካ።” ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “የሚመካ ግን በእግዚአብሔር ይመካ።” ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 የሚመካ ግን በጌታ ይመካ፤ እግዚአብሔር የሚያመሰግነው እንጂ ራሱን የሚያመሰግን እርሱ ተፈትኖ የሚወጣ አይደለምና። ምዕራፉን ተመልከት |