2 ዜና መዋዕል 8:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 ሰሎሞንም ወደ ሐማት-ሱባ ሄደ አሸነፋትም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም3 ከዚያም ሰሎሞን ወደ ሐማት ሱባ ዘመተ፤ ያዛትም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 ሰሎሞን በሐማትና በጾባ ግዛቶች ላይ ዘምቶ በቊጥጥሩ ሥር አደረጋቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ሰሎሞንም ወደ ኤማትሱባ ሄደ፤ በረታባትም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 ሰሎሞንም ወደ ሐማትሱባ ሄደ፤ አሸነፋትም። ምዕራፉን ተመልከት |