1 ጢሞቴዎስ 5:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 በዚህም በመጀመሪያ የገቡትን ቃል በማፍረሳቸው ምክንያት በራሳቸው ላይ ፍርድን ያመጣሉ፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 በዚህም ፍርድን በራሳቸው ላይ ያመጣሉ፤ በመጀመሪያ የገቡትን ቃል ኪዳን አፍርሰዋልና። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 እነዚህ ሴቶች በመጀመሪያ ለክርስቶስ የገቡትን ቃል በማፍረሳቸውም በራሳቸው ላይ ፍርድን ያመጣሉ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የፊተኛውንም እምነታቸውን ስለ ናቁ ይፈረድባቸዋል፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የፊተኛውንም እምነታቸውን ስለ ናቁ ይፈረድባቸዋል፤ ምዕራፉን ተመልከት |