1 ጢሞቴዎስ 2:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ሴት በሁሉ ነገር እየታዘዘች በጽሞና ትማር፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ሴት በጸጥታና በሙሉ መገዛት ትማር። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 ሴት በጸጥታና በመታዘዝ ትማር፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ሴት በነገር ሁሉ እየተገዛች በዝግታ ትማር፤ ምዕራፉን ተመልከት |