1 ተሰሎንቄ 4:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 ይህን ስታደርጉ ግን እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ በፍትወት ምኞት መሆን የለበትም፤ ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ይህም እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ በፍትወተ ሥጋ ምኞት አይሁን። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ የፍትወት ምኞት አይኑረው። ምዕራፉን ተመልከት |