ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 8:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 መቶ ሃያ ዝሆኖች፥ ፈረሰኛው ጦረኞችና የሠረገላ ጦረኞች እንዲሁም ብዙ ሠራዊት አስከትቶ ሊወጋቸው የመጣባቸውን የእስያ ንጉሥ የነበረውን አንጥዮኩስን አሸንፈውታል፤ ምዕራፉን ተመልከት |