ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 6:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ሕዝቡም ተሰበሰበ፤ ምሽጉ ፊት ለፊት በመቶ ሐምሳ 163 ዓ.ዓ ከበባውና ውጊያው ተደረገ፤ የጦር መወርወሪያ መሣሪያዎችና ሌሎችም የጦር መኪናዎች ተዘጋጁ። ምዕራፉን ተመልከት |