ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:45 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)45 ይሁዳ በገለዓድ የተገኙትን እስራኤላውያንን ትልቁንም ትንሹንም በሙሉ ከነሚስቶቻቸው፤ ከነልጆቻቸው፤ ከነንብረቶቻቸው በአንድነት ሰበሰባቸው፤ በጣም ብዙ ሕዝብ ነበረ፤ ሁሉም ወደ ይሁዳ አገር እንዲሄዱ ተደረገ። ምዕራፉን ተመልከት |